← Back to Direct feed

ሳዑዲ አረቢያ የሁቲ ተጣቂዎች ወደ መካ የተኮሱትን ድሮን ማክሸፏን ገለጸች

17 Sep 2026, 00:00 GMT
Download metadata bundle
BBC logo
Article ሳዑዲ አረቢያ የሁቲ ተጣቂዎች ወደ መካ የተኮሱትን ድሮን ማክሸፏን ገለጸች

ሳዑዲ አረቢያ ማክሰኞ ሌሊት በኢራን የሚደገፉት የሁቲ ታጣቂዎች መካን ለማጥቃት መሞከራቸውን በመግለጽ ድርጊቱን አወገዘች። ሳዑዲ አረቢያ በመግለጫዋ መካ ላይ የሚፈጸም ጥቃት “ቀይ መስመር” መሆኑን በመግለጽ አስጠንቅቃለች።